ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮስ በሐምሌ 27/2010 ዓ.ም በቲውተር ያስተላለፉት መልእክት
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮስ 42 ሚልዮን ተከታዮች ባሉት @Pontifex በተሰኘው የቲውተር ገጻቸው ላይ በዛሬው ዕለት ማለትም በሐምሌ 27/2010 ዓ.ም ባስተላለፉት መልእክት እንደ ገለጹት “የክርስትና ሕይወት ከሁሉም በላይ ለጋሽ ለሆነው አበታችን የምንሰጠው የምስጋና ምላሽ ነው” ማለታቸው ተገልጹዋል።
03 August 2018, 15:24