ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮስ፡ ምስጢረ ጥምቀት የክርስትና እምነት ምልክት ነው።
ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮስ፡ ምስጢረ ጥምቀት የክርስትና እምነት ምልክት ነው።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮስ ዘወትር ረዕቡ እለት በቫቲካን በሚገኘው የጳውሎስ 6ኛ አዳራሽ ወይም
በእለቱ የተነበበው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል “ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እውነት እልሃለሁ፤ ማንም ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም፤ከሥጋ የተወለደ ሥጋ ነው፤ ከመንፈስ የተወለደም መንፈስ ነው።” የሚለው እና ከዩሀንስ ወንጌል 3:5-6 ላይ ተወስዶ የተነበበው እንደ ነበረም ለመረዳት ተችሉዋል።
ክቡራን እና ክቡራት የዝግጅታችን ታዳሚዎች ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ በምስጢረ ጥምቀት ዙሪያ ላይ አድርገውት የነበረውን የትምሕርተ ክርስቶስ አስተምህሮ ሙሉ ይዘቱን እንደ ሚከተለው ተርጉመነዋል፣ አብራችሁን በመሆን እንድተከታተሉን ከወዲሁ እናጋብዛለን።